Grade 8 SB
Grade 8 SB
Grade 8 SB
፰ኛ ክፍል
አማርኛ
እንደ መጀመሪያ ቋንቋ
የተማሪ መጽሐፍ
፰ (8ኛ) ክፍል
አዘጋጆች፡-
ገምጋሚና አርታኢዎች፡-
አስተባባሪ፦
ምስጋና
ይህን የትምህርት መጽሐፍ ከዝግጅት ጀምሮ በከተማችን በሚያስተምሩ መምህራን
እንዲዘጋጅ በማድረግ፣ አስፈላጊውን በጀት በማስፈቀድ እንዲሁም በጥብቅ ዲስፕሊን
እንዲመራ ላደረጉት ከፍተኛ ሙያዊና አስተዳደራዊ ድጋፍ ላደረጉት ለትምህርት ቢሮ
ኃላፊ አቶ ዘላለም ሙላቱ፣
እንዲሁም የዝግጅቱ ስራ ቁልፍ ስራ መሆኑን ተረድተው ትኩረት በመስጠት
በሚያጋጥሙ ችግሮች መፍትሄ በመስጠት፣ የአፈጻጸም ሂደቱን በመከታተል፣
በመገምገም ሁሌም ከጎናችን ለነበሩ የትምህርት ቢሮ የማኔጅመንት አባላት የስርዓተ
ትምህርት ዘርፍ ምክትል ቢሮ ኃላፊ አቶ አድማሱ ደቻሳ፣ የትምህርት ቴክኖሎጂ ዘርፍ
ምክትል ቢሮ ኃላፊ አቶ ዳኛው ገብሩ፣ የመምህራን ልማት ዘርፍ ምክትል ቢሮ ኃላፊ
አቶ ሳምሶን መለሰ፣ ለትምህርት ቢሮ ኃላፊ አማካሪ ወ/ሮ አበበች ነጋሽ፣ ለትምህርት
ቢሮ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ሲሳይ እንዳለ፣ ለቴክኒክ አማካሪ አቶ ደስታ መርሻ ላበረከቱት
አስተዋጽኦ ምስጋና ይገባቸዋል፡፡
መግቢያ -----------------------------------------------------------------iv
ዋቢ ጽሁፎች----------------------------------------------------------162
አባሪ
መግቢያ
መሠረታዊ መርሆዎች
ተማሪዎች በማህበረሰብ ሕይወት ውስጥ አስፈላጊ ስለሆኑ
የማዳመጥ ይዘቶችና ርዕሰ ጉዳዮች ይማራሉ፡፡
ለነዚህ የማዳመጥ ይዘቶችና ርዕሰ ጉዳዮች የተጻፉ ምንባቦችን
ካዳመጡ በኋላ፣ በእነሱ ላይ በመመስረት ይናገራሉ፡፡
በቀጣይም በማሕበረሰቡ ውስጥ አስፈላጊ ስለሆኑ የምንባብ
ይዘቶችና ርዕሰ ጉዳዮች የሚማሩ ሲሆን የተጻፉ ምንባቦችን
ካነበቡ በኋላ፣ በዕነሱ ላይ በመመስረት ጽሑፍ ይጽፋሉ፡፡
አራቱን ክሂሎች ከላይ በተቀመጠው መሰረት ከተማሩ በኋላ
በክፍል አምስትና ስድስት የቀረቡትን የቃላትና የሰዋስው
ትምህርቶች በየምዕራፉ በተገለጸው ዓላማ መሰረት
ይማራሉ፡፡
ተማሪዎች በግላቸው ብቻ ሳይሆን አብረዋቸው ከሚማሩ
ጓደኞቻቸው እውቀትን ይቀስማሉ፡፡
IV
በቤት ውስጥ ከቤተሰብ ጋር መማር
ተማሪዎች በትምህርት ቤት የሚቀስሟቸውና በቤታቸው ከወላጆቻቸው
ጋር የሚሠሯቸው በርካታ ትምህርታዊ ተግባራት አሉ። ከእነዚህ
በርካታ ተግባራት ቢያንስ የተወሰኑትን ከወላጆቻቸው ጋር በጋራ
እንዲሠሩ ይጠበቃል።
ይኖርባቸውል።
V
፮. ልጆች ራሳቸውን ችለው በግላቸው እንዲያነቡ
አበረታቱ፤ ከዚያም ስላነበቡት ጉዳይ ተወያዩ።
VI
አማርኛ ፰ኛ ክፍል
ምዕራፍ አንድ
የሥራ ሥነምግባር
ሰው ለሥራ
ቅድመ ማዳመጥ
ሀ. ስራ ለሰው በሚል ርዕስ ስር ምን ምን ጉዳዮች የሚነሱ
ይመስላችኋል?
ለ. የስራ ሥነ ምግባራትን ዘርዝሩ፡፡
ሐ. ከዚህ በታች ያለውን ሥዕል በማየት የተረዳችሁትን ሀሳብ
ግለፁ፡፡
አዳምጦ መረዳት
ተግባር:-
አብራርታችሁ ተናገሩ፡፡
እንደሚቀይር አብራሩ፡፡
አንብቦ መረዳት
ተግባር አንድ፡-
ተግባር ሁለት፡-
ክፍል አምስት፡-ቃላት
የቃላት ዓውዳዊ ፍቺ
ሀ. ባተሌ መ. መና
ለ. ማነቆ ሠ. ማሰላሰል
ሐ. መጎናፀፍ ረ እውን
ተግባር ሁለት፡-
«ሀ» «ለ»
፩. መባከን ሀ. መሰናክል
፪. እፁብ ድንቅ ለ. ልጅነት
፫. መደመም ሐ. መልፋት
፬. ማጋበስ መ. መሰብሰብ
፭. ጉብዝና ሠ. ወጣ ያለ
፮. አረጋዊ ረ. መደነቅ
፯. አፈንጋጭ ሰ. አስገራሚ
፰. እንቅፋት ሸ. ወጣትነት
ቀ. የእድሜ ባለፀጋ
የቋንቋ መዋቅር
የክለሳ ጥያቄዎች
ተግባር፡-
የሚከተሉትን ቃላትና ሐረጋት በተስማሚው ዓረፍተነገር ውስጥ
በማስገባት
ዓረፍተ ነገሩን የተሟላ አድርጉ፡፡
ምዕራፍ ሁለት
ባሕላዊ ቅርስ
ቅርሶች በኢትዮጵያ
ቅድመ ማዳመጥ
አዳምጦ መረዳት
ተግባር አንድ፡-
ተግባር ሁለት፡-
ለሚከተሉት ጥያቄዎች የተነበበላችሁን የማዳመጥ ምንባብ መሰረት
በማድረግ ትክክለኛውን መልስ ምረጡ፡፡
ሆያ ሆዬ፣
ወይ የኔ ጌታ ዋርካ ነህ ዋርካ
አስዮ ቤሌማ ሆሆ
እዚያ ማዶ አንድ ሻሽ
እዚህ ማዶ አንድ ሻሽ
የኔማ እገሌ ወርቅ ለባሽ---
እዚያ ማዶ አንድ ጀሪካ
ተግባር አንድ፡-
የሚከተሉትን ጥያቄዎች በምንባቡ መሰረት ትክክል ከሆኑ «እውነት»
ስህተት ከሆኑ ደግሞ «ሐሰት» በማለት መልሱ፡፡
ተግባር ሁለት፡-
ለሚከተሉት ጥያቄዎች ከተሰጡት አማራጮች መካከል በምንባቡ
መሰረት ተስማሚውን መልስ ምረጡ፡፡
ሐ. በትምህርት ቤት መ. በቀበሌ
ተግባር ሦስት
ቀጥሎ የቀረቡትን ጥያቄዎች እንዳጠያየቃቸው መልስ ስጡ፡፡
ተግባር፡-
አውዳዊ ፍች
ተግባር አንድ፡-
ከዚህ በታች ያሉትን ቃላት በምንባቡ መሰረት አውዳዊ ፍቻ ጻፍ።
ሀ. ጓዳ ሠ. ዝና
ለ. እማወራ ረ. መጠለል
ሐ. አባወራ ሰ ባልትና
መ. ማበርከት ሸ. ሙልሙል
ተግባር ሁለት፡-
በ «ሀ» አምድ ለተሰጡት ቃላት ተመሳሳያቸውን በ«ለ» አምድ
ካሉት በመምረጥ አዛምዱ፡፡
«ሀ» «ለ»
፩. ወገግታ ሀ. ቦታ፣ ሁኔታ
፪. ቀዳሚ ለ. ሀያአምስት ሳንቲም
፫. መገለጥ ሐ. ለምሳሌ
፬. አውራጅ መ. መታየት
፭. ማብሰር ሠ. አቀንቃኝ
፮. ስሙኒ ረ. መጀመሪያ
፯. አውድ ሰ. ፀዳል
፰. ለአብነት ሸ. መንገር
ቀ. ንዑሳን
ክፍል ስድስት፡- ሰዋስው
ጊዜ
ተግባር ሁለት፡-
የክለሳ ጥያቄ
ተግባር፡-
ምዕራፍ ሶስት
ሰብዓዊ እሴቶች
አዳምጦ መረዳት
ተግባር፡-
የሚከተሉትን ጥያቄዎች ባዳመጣችሁት ምንባብ መሰረት በጽሁፍ
መልሱ፡፡
ጭውውት
ጭውውት ሁለት ወይም ከዚያ በላይ የሆኑ ሰዎች እርስ በዕርስ
የሚያካሂዱት ምልልስ ነው፡፡ በጭውውት ወቅት አንዱ ከሌላው
የችግርን መፍቻ ሀሳብ ያገኝበታል፤ ልምድም ይጋራበታል፡፡
በጭውውት ጊዜ የእርስ በዕርስ መደማመጥና መከባበር እንደተጠበቀ
ሆኖ ቀልዶችን ጣል ጣል እያደረጉ ዘና ማለት የተለመደ ነው፡፡
ተግባር አንድ፡-
ተንፈስ አደረገኝ፡፡”
ይወጣሉ፡፡
ተግባር ሁለት፡-
ጥንድ ጥንድ በመሆን ከዚህ በታች በቀረበላችሁ ርዕሰ ጉዳይ ላይ
ውይይት አድርጉ፡፡
• ሰዎችን ማክበር ማለት ምን ማለት ነው?
• በሰብአዊ እሴት ውስጥ የሚካተቱትን ነገሮች ዘርዝሩ፡፡
• በአካባቢያችሁ የበጎ ፍቃድ አገልግሎት የሚሰጡ ድርጅቶችንና
ግለሰቦችን በመዘርዘር የሚያከናውኑትን ተግባር አስረዱ፡፡
አንብቦ መረዳት
ተግባር አንድ፡-
መ. መልስ አልተሰጠም
መ. ለ ና ሐ መልስ ናቸው
ተግባር ሶስት፡-
ተግባር አንድ፡-
«የሰብአዊ እሴቶች ጥቅም» በሚል ርዕስ ሶስት አንቀጽ ያለው
ተግባር ሁለት፡-
በተግባር አንድ ያዘጋጃችሁትን ቢጋር መሰረት አድርጋችሁ
ተግባር ሶስት፡-
ጉርብትና የሚለውን ምንባብ ካነበባችሁት በኋላ ከአካባቢያችሁ
ማህበራዊ ትስስር ጋር በማነፃፀር አራት አንቀፅ ያለው ድርሰት
ፃፉ፡፡
ድርብ ቃላት
ድርብ ቃል ሁለት የተለያየ ትርጉም ያላቸው ቃላት በአንድ ላይ ሆነው
አንድ ለየት ያለ ትርጉም የሚያስገኙበት የቃላት ቅንጅት ነው፡፡ ድርብ
ቃል በሰረዝ ወይም ያለሰረዝ ቃላትን በማዋሀድ ሊፃፍ ይችላል፡፡
ምሳሌ፡- ዕኩለ ሌሊት
ቤተ-መዘክር
ተግባር አንድ፡-
በሚከተለው ሰንጠረዥ ውስጥ ያሉ ድርብ ቃላትን ተጠቅማችሁ
ከታች ያሉትን ዓረፍተ ነገሮች አሟልታችሁ ፃፉ፡፡
41 በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ፵፩
አማርኛ ፰ኛ ክፍል
መቅረፀ-ድምፅ ሰላማዊ ሰልፍ አውራ-ጎዳና
ብርድ-ልብስ ቤተ-መንግስት ትምህርት ቤት
ብረት ምጣድ ሸክላ-ድስት አየር-መንገድ
፩. ኢትዮጵያውያን የህዳሴ ግድብ ግንባታ ስላረካቸው -----------------
አካሄዱ፡፡
፪. አሜሪካ ኢምባሲ ቅጥር ግቢ ውስጥ------------------------------ይዞ
መግባት አይቻልም፡፡
፫. እናቴ ዶሮ ወጥ የምትሰራበት----------------------ገዛች፡፡
ተግባር ሁለት፡-
ቀን -ኣት ቀናት
ተግበር አንድ፡
የሚከተሉትን ስሞች «-ኣት» የሚለውን ምዕላድ በመጨመር ወደ
ብዙ ቁጥር ለውጡ፡፡
ተራ ቁጥር ነጠላ ብዙ
፩ ዓመት
፪ ዲያቆን
፫ ወር
፬ ካህን
፭ ቃል
ተግባር ሁለት፡- የሚከተሉትን ምሳሌዎች መነሻ በማድረግ ከታች
የተደረደሩትን ነጠላ እና ብዙ ቁጥር አመልካች ስሞች ተጠቅማችሁ
ዓረፍተነገር ስሩ፡፡
ምሳሌ፡- ልጅ-ነጠላ
-የሁሴን ልጅ በስነ ምግባር የታነፀ ነው፡፡
ልጆች-ልጅ-ኦች
-የኛ ሰፈር ልጆች በትምህርታቸው ጎበዞች ናቸው፡፡
ሀ. ሴት ለ. ላም ሐ. ተማሪ መ. መምህር
የክለሳ ጥያቄዎች
ተግባር፡-
ምዕራፍ አራት
አጭር ልቦለድ
የህይወት ቅዳጆች
ቅድመ ማዳመጥ
አዳምጦ መረዳት
የንግግር መመሪያ
ሀ. የንግግር አዘገጃጀት
ለ. የንግግር አቀራረብ
ተግባር አንድ፡-
ተግባር ሁለት፡-
ተግባር ሶስት፡-
ቅድመ ምንባብ
መምሰልና መሆን
ዛሬ የሴቶች ቀን የሚከበርበት ማርች 8 ነው፡፡ በዕለቱና በሰሞኑ
ከራስ ጸጉር የበዙ ሴቶችን ስለማብቃትና ከጥቃት ስለመከላከል ብዙ
ብዙ ነገሮች ይባላሉ፡፡ ጓደኛዬ መቅደስ ከነዚህ መድረኮች በብዙዎቹ
እየተገኘች‹ ‹ሴትን ልጅ ለማብቃት ቁልፉ ነገር ትምህርት ነው፡
‹‹ አዎ……››
‹‹ምን አይነት?››
‹‹ እ…..››
ተግባር አንድ፡-
አጭር ልቦለድ
ነው፡፡
ሴራ/ ነው፡፡
የሚመለከት ነው፡፡
ተግባር ሁለት፡-
ሀ. ቁጥብነት ለ. እምቅነት
ሀ. ግጭት ለ. ሴራ
ሐ. መቼት መ. ጭብጥ
ፅሁፍ ነው፡፡
ተግባር አራት፡-
፪. ጥራዝ ነጠቅ
፫. የአዞ እንባ
ሀ. የለበጣ ሀዘን ለ. እውነተኛ ሀዘን
ሐ. መከፋት መ. ማልቀስ
፬. አይነ ልም
ሀ. ቆንጆ ለ. ምቀኛ
ሐ. ተንኮለኛ መ. የዋህ
፭. አገም ጠቀም
ሀ. ሁሉን መጥቀም ለ. ያዝ ለቀቅ
ሐ. ዓይን አፋር መ. ሄድ መጣ
መሸጋገሪያ፣ቃላት ሐረጋት
ተግባር አንድ፡-
ልናሻሽለው እንችላለን፡፡
እንማራለን፡፡
ተግባር ሁለት፡-
ያልተለመዱ ቃላት
በዕለት ከዕለት የቋንቋ አጠቃቀማችን ውስጥ የማንገለገልባቸው አዳዲስ
ወይም ኢ-ተዘውታሪ ቃላትን የሚመለከት ነው፡፡
ምሳሌ፡-
መረን--------ባለጌ፣ ስድ
ሌጣ---------ነጠላ፣ ብቸኛ
ሎጤ-------ቀላዋጭ
ተግባር፡-
፫. ሙዋጥ ሐ. ጌሾ ያልበዛበት ለጋ ጠጅ
፮. ወረግቡ ረ. ሹሩባ
ተግባር ሁለት፡-
የክለሳ ጥያቄዎች
ተግባር አንድ፡-
የሚከተሉትን ሀረጋት የሀረግ አይነት ለዩ፡፡
፩. የወርቅ ቀለበት
፪. ወንድሙ ክፉኛ
፫. ከእህቷ ጋር
፬. በጣም ቆንጆ
፭. ትምህርት ቤት መጣ፡፡
ተግባር ሁለት፡-
ለሚከተሉት ኢ-ተዘውታሪ ቃላት መዝገበቃላዊ ፍች ስጡ፡፡
፩. ህዳግ
፪. ሀኬት
፫. ሙዳ
፬. ህፀፅ
፭. መግነጢስ
ምዕራፍ አምስት
ሥነ ሕዝብ
ከዚህ ትምህርት የሚጠበቅ ውጤት፣ ይህንን ምዕራፍ ተምራችሁ
ከጨረሳችሁ በኋላ፡-
ቅድመ ማዳመጥ
አዳምጦ መረዳት
ተግባር አንድ፡-
ሀ. መነመነ
ለ. ደለደለ
ሐ. በረከት
መ. ኮተኮተ
ሠ. ትኩረት
ምክንያትና ውጤት
የአንድ ነገር ውጤት ከእሱ በፊት በሚኖር ምክንያት ወይም መንስኤ
ላይ የተመሰረተ ነው፡፡ አንድ ምክንያት ብዙ ውጤት ሊያስመዘግብ
ይችላል፡፡ ብዙ ምክንያቶቹም እንዲሁ አንድ ውጤት ሊያስመዘግቡ
ምክንያት ውጤት
ተግባር፡-
ቅድመ ንባብ
አንብቦ መረዳት
ተግባር አንድ፡-
ተራኪ ድርሰት
ተግባር ሁለት፡-
ምሳሌ፡- ቤት
ቃል እማሬያዊ ፍች ፍካሬያዊ ፍች
ዱባ
ቋንጣ
አንበሳ
ተልባ
እንጀራ
ተግባር፡-
፩. ገደለ ፬. ጠበሰ
ተገደለ ተጠበሰ
፪. ወደደ ፭. ጨረሰ
ተወደደ ተጨረሰ
፫. ለበሰ ፮. ቀመሰ
ተለበሰ ተቀመሰ
የክለሳ ጥያቄዎች
ተግባር አንድ፡-
፩. ደረበ
፪. ተደረበ
፫. ከፈለ
፬. ተከፈለ
ተግባር ሶስት፡
፩. ፍየል
፪. ቆቅ
፫. በግ
በርሃማነት
ቅድመ ማዳመጥ
አዳምጦ መረዳት
ተግባር አንድ፡-
ተግባር ሁለት፡-
ሀ. ምድረ በዳ
ለ. ቀናዒነት
ሐ. ረባዳ
መ. ተበተበ
ሠ. ፈር
ውይይት
ውይይትአላማ ያለው ጊዜና ቦታ ተወስኖለት አንድና ከአንድ በላይ
በሆኑ ርዕሰ ጉዳዮች ዙሪያ ሰዎች ሐሳባቸውን የሚለዋወጡበትና ከጋራ
መግባባት ላይ የሚደርሱበት ተግባር ነው፡፡ ውይይት በሚደረግበት
ፅንሰ ሀሳብ ዙሪያ በሚገባ መዘጋጀት በመጨረሻ ለሚጠበቀው ውጤት
እውን መሆን የራሱ የሆ አስተዋፅ ይኖረዋል፡፡
የውይይት ዝግጅት
የውይይት አቀራረብ
• አለባበስንና ንፅህናን ጠብቆ መገኘት
• የመወያያ ርዕሰ ጉዳዮችን ማስተዋወቅ
• ተራን ጠብቆ መናገር፣
• የሌሎችን ሀሳብ ማክበር፣
• ያልተንዛዛና የተመጠነ ሀሳብን በቅደም ተከተል ማቅረብ
• ፍርሃትና ግደለሽነትን ማስወገድ
ተግባር፡-
ተፈጥሮን የመመለስ ስራ
ቅድመ ንባብ
፩. በርሃማነት የሚያሳድረው ተፅዕኖ ምንድን ነው?
፪. ተፈጥሮን በመንከባከብ በርሃማነትን እንዴት መከላከል የሚቻል
ይመስላችኋል?
፫. የቀረበውን ስዕል አይታችሁ የተረዳችሁትን ግለፁ፡፡
ተፈጥሮን የመመለስ ስራ
አንብቦ መረዳት
ተግባር አንድ፡-
የሚከተሉትን ጥያቄዎች በምንባቡ መሰረት ትክክል ከሆኑ “እውነት”
ስህተት ከሆኑ “ሐሰት” በማለት መልሱ፡፡
፩. የተፈጥሮ ጥበቃ ስራን በተመለከተ የተሰሩ ስራዎች ከፍተኛ
ለውጥና ውጤት አስገኝተዋል፡፡
፪. ለድርቅ፣ ለረሀብና ለተለያዩ የተፈጥሮ አደጋዎች መከሰት ዋናው
ተጠያቂ የሰው ልጅ ነው፡፡
፫. በሀገራችን ምንም እንኳ የደኖች መመንጠርና መመናመን የነበረ
ቢሆንም የዱር አራዊቱ፣ እንስሳቱና አዕዋፋቱ ቦታ እንዲቀይሩ
አላስገደዳቸውም፡፡
፬. የአየር ንብረት መዛባት ችግርን ዘለቄታዊ በሆነ መንገድ መቅረፍ
የሚቻለው የተፈጥሮ ጥበቃ ስራን አጎልብቶ በመስራት ብቻ ነው፡፡
፭. በሀገራችን በሁሉም አካባቢዎች የተፈጥሮ ጥበቃ ስራ ተጠናክሮ
እንደቀጠለ ነው፡፡
ተግባር ሁለት፡-
ተግባር፡-
ተ.ቁ ቃል ዓረፍተነገር
እማሬያዊ ፍች ፍካሬያዊ ፍች
፩ መሬት
፪ ምስጥ
፫ ጉቶ
፬ እርጥብ
፭ ምላጭ
፮ እሳት
90 በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ
፺
አማርኛ ፰ኛ ክፍል
ተግባር ሁለት፡
ዓረፍተ ነገር
ከአገልግሎት ወይም ከሰዋስዋዊ ቅርፅና ከይዘት አንፃር በአራት
ይከፈላል፡፡ እነሱም፡-
፩. ጥያቄያዊ ዓረፍተ ነገር፡- መጠይቃዊ ቃላትን በተዋቃሪነት በውስጡ
ይይዛል፡፡
ምሳሌ፡- -ወዴት ትሔዳለህ?
፪. ትዕዛዛዊ ዓረፍተ ነገር፡- ትእዛዝን የሚያሳይ ዓ.ነገራዊ ቅርፅ እና ይዘት
አለው፡፡
ምሳሌ፡- -የቤት ስራችሁን በአግባቡ ሰርታችሁ ኑ!
፫.ሀተታዊ ዓረፍተ ነገር፡-በአሉታዊ ወይም በአወንታዊ መልክ
የሚቀርብ ነው፡፡
ሀ. አዎንታዊ ዓረፍተ ነገር -ተስፋዬ ለልጁ ደብተር ገዛ፡፡
ለ. አሉታዊ ዓረፍተ ነገር -ተስፋዬ ለልጁ ደብተር አልገዛም፡፡
ተግባር፡-
የዓረፍተነገሮችን አገልግሎት የሚያሳዩ ሶስት ሶስት ዓረፍተነገሮች
ስሩ፡፡
የክለሳ ጥያቄዎች
ተግባር አንድ፡-
ሀ. ነብር ሠ. ብረት
ለ. ጎጆ ረ. ደረቅ
ሐ. ውሻ ሰ. ባህር
መ. አባት ሸ. እናት
ምዕራፍ ሰባት
አዳምጦ መረዳት
ተግባር አንድ፡-
ተግባር፡-
ቅድመ ንባብ
፩. ርዕሱንና ስዕሉን በማየት ምንባቡ ስለምን እንደሚያወራ ገምቱ፡፡
፪. ልጆች ቤተሰቦቻቸውን ማገዝ ያለባቸው እንዴት ይመስላችኋል?
የማሪቱ እና የመሰሎቿ ፍዳ
ማሪቱ በለጠ ተወልዳ ካደገችበት ምስራቅ ጎጃም ሞጣ ከተማ ከመጣች
ሁለት ዓመት ሊሞላት ጥቂት ቀናት ብቻ እንደቀራት ነገረችኝ፡፡
ከሰውነት ጎዳና የወጣ ፊቷ በድካም የመወየብ ምልክቶች ቢታዩበትም
ጠይምና መልከ መልካም ናት፡፡ 13 ዓመት ሆኗታል፡ ያገኘኋት
በአዲስ አበባ ሰፊ የቤቶች ግንባታ በሚካሄድበት ቦሌ ክፍለ ከተማ
ሲ ኤም ሲ/ሰሚት አካባቢ ነው፡፡ በሞጣ ከተማ እስከ ሁለተኛ ክፍል
ተምሬያለሁ ያለችኝ ልበገሯ ማሪቱ፤ ከጎጃም ይዛት የመጣችው
አክስቷ ወደ አረብ ሃገር ስትሄድ ለአባቷ ዘመዶች ሰጥታት እንደሄደች
አጫወተችኝ፡፡ ነገር ግን አክስቷም ሆነች አሁን የምትኖርባቸው
ዘመዶቿ “የተሻለ ትምህርት ቤት እናስገባሻለን” ቢሏትም የትምህርት
ቤት ደጃፍን ከረገጠች ድፍን ሁለት ዓመት ሊሆናት ነው፡፡ በዚህም
ሁልጊዜ ሆድ ስለሚብሳት ታለቅሳለች፤ ስለ ትምህርትም ስጠይቋት፣
አንብቦ መረዳት
ተግባር አንድ፡-
ተግባር ሁለት፡-
በሚከተሉት ዓረፍተነገሮች ውስጥ ለተሰመረባቸው ቃላት ፍች
የሚሆኑትን ምረጡ፡፡
፩. የትምህርትቤቱን ደጃፍ ከረገጠች ድፍን ሁለት ዓመት ሊሆናት
ነው፡፡
ሀ. ሰፈር ለ. በራፍ ሐ. አደባባይ መ. ክፍል
፪. ስለትምህርቷ ሲነሳ ደስተኛ እንዳልሆነች የሚሸሸኝ አይኗ
ያሳብቃል፡፡
ሀ. ይናገራል ለ. ይደብቃል ሐ. ይስቃል መ.ይለምናል
፫. እንደጋራ ፊቷ የተቆለለው ስራ ካላለቀ የቁጣ መዓት
ይወርድባታል፡፡
ሀ. የተሰበሰበው ለ. የተበተነው ሐ. የተከመረው
መ. ሀናሐ መልስ ናቸው
፬. የልጅነት ፊቷ እየተመጠጠ መሆኑን ሰውነቷ ይጠቁማል፡፡
ሀ. እያማረበት ለ. እየፈካ ሐ. ወዙ እየጠፋ
መ. ወዝ እየተፋ
፭. ከሰውነት ጎዳና የወጣው ፊቷ የመወየብ ምልክት ቢታይበትም
ጠይምና መልከመልካም ናት፡፡
ሀ. የመቅላት ለ. የመዋብ ሐ. የመገርጣት
መ. የመክሳት
፮. የዕለት ከዕለት ሕይወቷ ቤተሰቡን መንከባከብ እንደሆነ በዛለው
ድምጿ ነገረችኝ፡፡
ሀ. በደከመው ለ. በበረታው ሐ. ባማረው መ. በቀጠነው
፯. በርካታ የማሪቱ እኩዮች ከተማን እንዲናፍቁ አስገድዷቸዋል፡፡
ክፍል አምስት፡-ቃላት
ተቃራኒ ፍች
ተግባር አንድ
ለሚከተሉት ቃላት ተቃራኒ ፍቻቸውን ከተሰጡት አማራጮች
መካከል በመምረጥ መልሱ፡፡
፩. ጉዳት
ሀ. ህመም ለ. መከፋት ሐ.ጥቅም መ. ችግር
፪. የግል
ሀ. የጋራ ለ. የሰው ሐ. የአንድ
መ. የነጠላ
፫. ጥፋት
ሀ. ክፋት ለ. ልማት ሐ. እድገት
መ.ሀብት
፬. እኩይ
ሀ. ሰናይ ለ. መጥፎ ሐ. አስቸጋሪ
መ. ሀይለኛ
፭. ቅንነት
ሀ. መልካምነት ለ. ጥሩ ሐ. ሰናይ
መ. ክፋት
፮. ሙቅ
ሀ. ለሰስ ያለ ለ. ቀዝቃዛ ሐ. የሚያቃጥል
መ. የማይታኘክ
ተግባር ሁለት፡-
ከታች በዓረፍተነገር ውስጥ ለተሰመረባቸው ቃላት ተቃራኒ ፍች
የሚሆኑትን ከሰንጠረዡ እየመረጣችሁ ተኩ፡፡
የክለሳ ጥያቄዎች
ተግባር አንድ፡-
የሚከተሉትን ፈሊጣዊ አነጋገሮች ፍች ፃፉ፡፡
፩. እንጀራ ወጣለት
፪. የውሀ ሽታ
፫. የግንባር ስጋ
፬. ገመና ከታች
፭. ጉልበት አወጣ
፮. ደግ ዋለለት
ተግባር ሁለት፡-
የሚከተሉትን ዓረፍተ ነገሮች ሐተታዊ (አዎንታዊ፣ አሉታዊ)፣
ምዕራፍ ስምንት
ሰላም
ሰላምን ፍለጋ
ቅድመ ማዳመጥ
፩. ሰላምን ፈልጎ ማግኘት የሚቻል ይመስላችኋል? እንዴት?
፪. የሰላምን አስፈላጊነት ግለፁ፡፡
፫. ስዕሉን በመመልከት የተረዳችሁትን ነገር አብራሩ፡፡
አዳምጦ መረዳት
ተግባር አንድ፡-
ባዳመጣችሁት ምንባብ መሰረት ትክክል ከሆኑ “እውነት” ስህተት
ከሆኑ ደግሞ “ሐሰት” በማለት መልሱ፡፡
፩. ሰዎች ብዙ ደክመውም ቢሆን ሰላምን ፈልገው ማግኘት ችለዋል፡፡
፪. ሰላምን መፈለግ ብቻውን የሰላም ማስፈኛ መሳሪያ ነው፡፡
፫. በአሁኑ ሰዓት የሰላም መደፍረስ ምክንያት ከወትሮው ይልቅ
ቀላል ለመፍታት ግን አስቸጋሪ ነው፡፡
ተግባር ሁለት፡-
ተግባር፡-
ሰላም ለዕድገታችን
ቅድመ ንባብ
፩. ለሰላም እጦት ምክንያት የሚሆኑ ጉዳዮችን ዘርዝሩ፡፡
፪. የሰላም ዕጦት በአንድ ሀገር ላይ ምን አይነት ጉዳት
ያለው ይመስላችኋል?
፫. ከዚህ በታች ያለውን ስዕል አይታችሁ ምን እንደተረዳችሁ
ግለፁ፡፡
114 በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ፻፲፬
አማርኛ ፰ኛ ክፍል
ሰላም ለዕድገታችን
ተግባር አንድ፡-
ተግባር ሁለት፡-
ተግባር ሶስት
ሰላም
አንዱ ለፀሎተ ውዳሴው፤
ሌላው ለፍሬ ከርስኪ ጉባዬው፤
ደሞ ሌላው … ለነገር ማጣፈጫ፤
ለፈራጅ አዕምሮ መቀጣጫ፤
ለአምባ-ገነን ሥልጣን መጨበጫ፤
ስንቱ ለከንቱ በከንቱ ያነሳሻል፤
አንስቶ …. ክቦ … ክቦ … ይጥልሻል፡፡
ተግባር ሶስት፡-
በ “ሀ” አምድ ስር ላሉ ስርዓተ ነጥቦች በ “ለ” አምድ ስር ካሉት
አቻቸው ጋር አዛምዱ፡፡
“ሀ” “ለ”
፩. አንድ ነጥብ (.) ሀ. የቃለ አጋኖ
ምልክት
፪. ሁለት ነጥብ (፡) ለ. የጥቅስ ምልክት
፫. ትዕምርተ አንክሮ (!) ሐ. ይዘት
፬. እዝባር (/) መ. አቆልቋይ
፭. ኖዑስ ሰረዝ (-) ሠ. ቃልን ከቃል ይለያል
፮. እሩይ (=) ረ. የኮከብ ምልክት
፯. ረድፍ (***) ሰ. ወይም
፰. አብይ ሰረዝ (–) ሸ. እኩል ይሆናል
፱. ቅንፍ ( ) ቀ. ጥምር ቃላትንለማመልከት
፲. ትዕምርተ ስላቅ (i) በ. እስከ
ተ. ምፀትን፣ ማሾፍንና
ስላቅን ያመለክታል
ተግባር ሁለት፡-
የሚከተሉትን ቃላት ተጠቅማችሁ ዓረፍተነገር መሰርቱ፡፡
፩. ባህል ፮. ፋይዳ
፪. ጠላት ፯. ሀሴት
፫. ንዋይ ፰. ሙስና
፬. አሸን ፱. ዋና
፭. አዛውንት ፲. አባይ
ተግባር ሶስት፦
የሚከተሉትን ቃላት መዝገበ ቃላት ተጠቅማችሁ ፍቻቸውን ስጡ፡፡
፩. ተደራሲ ፮. ሕፀፅ
፪. ታዳሚ ፯. ምንዳ
፫. አብነት ፰. አልፋ
፬. ፋና ፱. ኩታገጠም
፭. በየነ ፲. አደብ
124 በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ፻፳፬
አማርኛ ፰ኛ ክፍል
ተግባር አንድ፡-
የሚከተሉትን ዓረፍተ ነገሮች ነጠላ እና ውስብስብ ዓረፍተ ነገር
በማለት ለዩ፡፡
፩. አብዱ ዛሬ ብዙ ጥያቄ አቀረበልኝ፡፡
፪. ጨዋታውን ፊት ለፊት በማየቴ ደስ አለኝ፡፡
፫. ዳናዊት እስር ቤት ሄዳ እህቷን ጠየቀች፡፡
፬. ቀለሙ ፊቱን ታጠበና ቁርሱን በላ፡፡
፭. አቤል ቁልፍ ወስዶ በሩን ከፈተ፡፡
፮. እውቀት ከጥበብ ጋር ቤተመፃሕፍት ሄደች፡፡
፯. አቤኔዘር የክፍል ስራውን ሰርቶ አሳረመ፡፡
፰. ወንድሙ ከመኝታው ተነስቶ አልጋ አነጠፈ፡፡
፱. የያፌት ወንድም ቁምሳጥኑን ከፈተ፡፡
፲. ፍቅር ዛሬ ጠዋት ትምህርት ቤት ሄደ፡፡
ተግባር ሁለት፡-
አምስት ተራና አምስት ውስብስብ ዓረፍተነገር ፃፉና ለመምህራችሁ
አሳዩ፡፡
የክለሳ ጥያቄ
ተግባር አንድ፡
ከሚከተሉት ሥርዓተ ነጥቦች መካከል ተገቢ የሆኑትን መርጣችሁ
በአንቀፁ ውስጥ ባሉት ክፍት ቦታዎች አስገቡ፡፡
ምዕራፍ ዘጠኝ
አየር ንብረት
ቅድመ ማዳመጥ
፩. ከፋብሪካዎች የሚወጡ ጭሶች ለአየር ንብረት ለውጥ
እንዴት መንስኤ ሊሆኑ የሚችሉ ይመስላችኋል?
፪. ሰዎች አካባቢያቸው እንዳይበከል ካደረጉ ምን ምን ጥቅም
የሚያገኙ ይመስላችኋል?
፫. የአካባቢ ብክለትና የአየር ንብረት ለውጥ ያላቸው ግንኙነት
ምንድን ነው?
፬. ስዕሉን በማየት የተረዳችሁትን ግለፁ፡፡
አዳምጦ መረዳት፡-
ተግባር አንድ፡-
ተግባር አንድ፡-
ተግባር ሁለት
ለሚከተሉት ቃላት የመዝገበ ቃላዊ ፍች ስጡ፡፡
ሀ. በከለ ለ. ሸፈነ ሐ. መሸሸት
መ. ጠንቅ ሠ.ዝቃጭ
የክርክር መመሪያ
ክርክር አንድና ከዚያ በላይ በሆኑ ርዕሰ ጉዳዮች ዙሪያ ተቃራኒ አስተሳሰብ
ባላቸው ሁለትና ከዚያ በላይ በሆኑ ቡድኖች መካከል የሚካሄድ ሙግት፣
ፍትጊያና ሰጣ ገባ ነው፡፡ ክርክር ሲካሄድ የተሟጋቾችን ሀሳብ መዝነው
ፍርድ የሚሰጡ ዳኞች ይኖራሉ፡፡ ተከራካሪዎች ደግሞ ደንብና መመሪያዎችን
ጠብቀው በቂ ዝግጀት አድርገው ይቀርባሉ፡፡
፩. የክርክር ዝግጀት
• የመከራከሪያ ርዕሰ ጉዳይ መለየትና መወሰን
• ርዕሱን በሚመለከት ከተለያዩ መረጃ ምንጮች መረጃ መሰብሰብ
• ከተሰበሰቡት መረጃዎች ለክርክሩ የሚመጥኑትን መምረጥ
• ክርክሩ የሚቀርብበትን ቅደም ተከተል መወሰን
• ለክርክር ከመቅረባችን በፊት በቂ ልምምድ ማድረግ
• በክርክሩ ላይ አለባበስንና ንፅህናን ጠብቆ መገኘት
• በስርዓትና ጨዋነት በተሞላበት መንገድ ዝግጁ ሆኖ መቅረብ
፪. የክርክር አቀራረብ
• ራስንና የመከራከሪያ ርዕሱ ለአድማጮች ማስተዋወቅ
• በተዘጋጁት መሰረት በልበ ሙሉነትና በተረጋጋ ሁኔታ በቅደም
ተከተል በቃል ማቅረብ
• ክርክሩን አስፈላጊ በሆኑ አካላዊ እንቅስቃሴዎች ማጀብ
• ተቃዋሚዎች የሚያነሱትን ሀሳብ በትክክል በመመዝገብ ተገቢ
ግብረ መልስ መስጠት
• ለክርክሩ የተመደበውን ጊዜ በአግባቡ መጠቀምና ማክበር
• ከመከራከሪያ ርዕሰ ጉዳዩ አለማፈንገጥ
• በመጨረሻም ተመልካችን ማመስገን
ተግባር ሁለት፡-
ቅድመ ንባብ
፩. የአየር ንብረት ለውጥ እንዴት የሚከሰት ይመስላችኋል?
፪. ስዕሉንና የምንባቡን ርዕስ በማየት ፅሁፉ ስለምን እንደሚናገር
ገምቱ፡፡
አንብቦ መረዳት፡-
ተግባር አንድ፡-
ተግባር ሁለት፡
ለሚከተሉት ጥያቄዎች ትክክለኛ መልስ የያዘውን ሆሄ በመምረጥ
መልሱ፡፡
፩. በአንቀፅ አንድ መሰረት በየቀኑና በየሳምንቱ የተመዘገበን የሙቀት፣
የደመና፣ የዝናብ፣ የንፋስና የቅዝቃዜ ወዘተ. ሁኔታዎችን ለመግለጽ
የምንጠቀምበት አገላለጽ ምን ይባላል?
ሀ. የአየር ሁኔታ ለ. የአየር ንብረት
ሐ. የአየር ፀባይ መ. የአየር ለውጥ
፪. በጽሑፉ መሰረት ለአየር ንብረት ለውጥ በምክንያትነት የሚጠቀሰው
ምንድን ነው?
ሀ. ሙቀት አማቂ ጋዞች ከመጠን በላይ መከማቸት
ለ. የድንጋይ ከሰልንና የተፈጥሮ ጋዝን በሰፊው መጠቀም
ሐ. ካርቦን ዳይ ኦክሳይድ የተባለውን ጋዝ ወደ አየር መልቀቅ
መ. ሁሉም መልስ ናቸው፡፡
፫. የበለጸጉ ሀገራት ባከማቹት ሙቀት አማቂ ጋዝ ጥርቅም የተነሳ
ለአየር ንብረት ለውጡ ብዙም ድርሻ የሌላቸው ታዳጊ ሀገራት
ይበልጥ ተጎጂ የሆኑት ለምንድን ነው፡፡
ሀ. ደሃ ስለሆኑና ለመከላከል ፍላጎት ስለሌላቸው
ለ. የአየር ንብረት ለውጥ ድንበር ተሻጋሪ ስለሆነ
ሐ. የአየር ንብረት ለውጡ የፈጣሪ ቁጣ ስለሆነ
መ. አየር ንብረት ጊዜውን ጠብቆ መለወጡ ስለማይቀር
ተግባር ሶስት
ይኸው እንደዋዛ!
ተራሮች ፈለሱ
ኮረብታዎች ተወሰዱ
ውሆች ተሰደዱ
ማነን? ብንላቸው
ፈጽመው ረሱን
በ’ኛ ተሰይመው
ዛሬ ‘ኛን’ ስም ነሱን፡፡
ይኸው እንደዋዛ!
ባለበት እንዲገኝ
መሬት መች ታመነ
መሀል የነበረው
ዳርቻችን ኾነ፡፡
ይኸው እንደዋዛ!
አራሹ ሳይለግም
ሳይሳሳ ደመና
ህላዌን ድርቅ መታት
ዘር መውደቂያ አጣና፡፡
(በዕውቀቱ ስዩም፣ 2001 ዓ.ም፣ ስብስብ ግጥሞች)
አውዳዊ ፍች
ተግባር አንድ፡-
ተግባር ሁለት፡-
የክለሳ ጥያቄ
ተግባር፡-
ለሚከተሉት ያልተለመዱ ቃላት መዝገበቃላዊ ፍች ስጡ፡፡
፩. ጨመተ
፪. አዋይ
፫. እኩይ
፬. አክንባሎ
፭. በትር
፮. ወረንታ
፯. ጦማሪ
፰. ዐጸድ
ምዕራፍ አሥር
ተውኔት
ቅድመ ማዳመጥ
፩. ‹‹ለሁሉም ጊዜ አለው›› በሚል ርዕስ በተጻፈ ተውኔት ምን ምን
ርዕሰ ጉዳዮች የሚዳሰሱ ይመስላችኋል?
፪. ከአሁን በፊት በሬድዮ ካዳመጣችሁት ወይም በቴሌቪዥን
ከተመለከታችሁት ወዘተ. ተውኔት ገጸባህሪያት በመጥቀስ እንዴት
ማስታወስ እንደቻላችሁ ተናገሩ፡፡
፫. ስዕሉን አይታችሁ የተረዳችሁትን ነገር ግለፁ፡፡
አዳምጦ መረዳት
ተግባር አንድ፡-
የሚከተሉትን ጥያቄዎች በተወኔቱ መሰረት በቃል መልሱ፡፡
፩. ከተወኔቱ የተማራችሁት ምንድን ነው?
፪. መዓዛ በማትያስ የተናደደችው ለምንድን ነው?
ተግባር ሁለት፡-
ለሚከተሉት ጥያቄዎች ትክክለኛ መልስ የያዘውን ሆሄ በመምረጥ
መልሱ፡፡
፩. የዚህ ተውኔት መቼቱ የት ነው?
ሀ. ቤት ውስጥ ምሳ ሰዓት ላይ።
ለ. መዝናኛ ቦታ ረፍት ሰዓት ላይ።
ሐ. ትምህርት ቤት ግቢ ረፍት ሰዓት ላይ።
መ. ትምህርት ቤት ግቢ ምሳ ሰዓት ላይ።
፪. መዓዛ “ማስተዋል የጎደላቸው ሰዎች የሰውን ሕይወት ከመጉዳት
አይመለሱም” ያለችው ምን ለማለት ፈልጋ ነው?
ሀ. የሰው ፍላጎት የማይረዱ ሰዎች ሰውን አይጎዱም
ለ. ነገሮችን ማመዛዘን የማይችሉ ሰዎች፣ ለጓደኞቻቸው ጠንቅ
ናቸው
ሐ. የማመዛዘን አቅም የሌላቸው ሰዎች፣ ሰውን ሊጎዱ
አይችሉም
መ. የሰውን ህይዎት ለመጉዳት ማስተዋል አስፈላጊ ነው።
፫. አበበችና መዓዛ የስንተኛ ክፍል ተማሪዎች ናቸው?
ሀ. የሰባተኛ ለ. የአስረኛ
ሐ. የስድስተኛ መ. የስምንተኛ
፬. መዓዛ አበበችን “ለሁሉም ጊዜ አለው” ሲባል አልሰማሽም ያለቻት
ምን ልታስረዳት ፈልጋ ነው?
ሀ. እድሜያቸው ገና ለአቅመ ሔዋን አለመድረሱን
ለ. ያሉበት የትምህርት ደረጃ ስለፍቅር የሚያስቡበት
አለመሆኑን
146 በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ፻፵፮
አማርኛ ፰ኛ ክፍል
ሐ. ፍቅር ጌዜያቸውን ጠብቀው የሚደርሱበት መሆናቸውን
መ. ሁሉም መልስ ይሆናል
፭. አበበችና መዓዛን ግጭት ውስጥ ያስገባቸው ጉዳይ ምንድን ነው?
ሀ. ማትያስ ለመዓዛ የፃፈው የፍቅር ደብዳቤ
ለ. ማትያስ ለአበበች የፃፈው የፍቅር ደብዳቤ
ሐ. አበበች ለማትያስ የፃፈችው የፍቅር ደብዳቤ
መ. መዓዛ ለማትያስ የፃፈችው የፍቅር ደብዳቤ
ተግባር ሁለት፡-
ከዚህ በታች የቀረበውን ቃለ ምልልስ ጥንድ ጥንድ ሁናችሁ በማጥናት
ክፍል ውስጥ በቃላችሁ አቅርቡ፡፡
ቅድመ ምንባብ
፩. “ጠልፎ በኪሴ” በሚል ርዕስ በተጻፈ ተውኔት ምን ርዕሰ ጉዳይ
የሚነሳ ይመስላችኋል?
፪. በሲኒማ የታየውን ነገር ሁሉ በተግባር ለማዋል መሞከር አግባብ
ነው ብላችሁ ታስባላችሁ? እንዴት?
፫. ከላይ ያለውን ስዕል አይታችሁ የተረዳችሁትን ነገር ግለፁ፡፡
ጠልፎ በኪሴ
ስምንት ሰዓት አካባቢ ነው፤ ሰፊ ቤት ሰፊ ሳሎን ውስጥ የተለያዩ
የቤት እቃዎች ይታያሉ፡፡ ወልደ ጨርቆስ በዝርግ ሰሀን ብርጭቆ
ይዞ ይደረድራል፡፡ ገላግሌ እና ይስሀቅ ደግሞ ሶፋ ላይ ቁጭ ብለው
ጠረንጴዛ ላይ ካርታ በመደርደር ይጫወታሉ፡፡ በዛብህ ፈንጠር ብሎ
አንብቦ መረዳት
ተግባር ሁለት፡-
ተግባር ሶስት፡-
በተውኔቱ መሰረት ለሚከተሉት ጥያቄዎች ትክክለኛ መልስ የያዘውን
ፊደል በመምረጥ መልሱ፡፡
፩. የተውኔቱ መቼት ____________ነው?
ሀ. የሰፊ ቤት ሳሎን ስምንት ሰዓት አካባቢ
ለ. የትምህርት ቤት ግቢ ስድስት ሰዓት አካባቢ
ሐ. የመዝናኛ ቦታ አራት ሰዓት አካባቢ
መ. የሰፊ ቤት ሳሎን ሁለት ሰዓት አካባቢ
154 በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ፻፶፬
አማርኛ ፰ኛ ክፍል
፪. ጋዜጣ እያነበበ ፈንጠር ብሎ የተቀመጠው ገፀባህርይ ማን ነው?
ሀ. ገላግሌ ለ. በዛብህ ሐ. ይስሀቅ መ. ወንድዬ
፫. ታፈሰች በተባለችው ተዋናይ ላይ የተፈፀመው ድርጊት ምንድን
ነው?
ሀ. ዘረፋ ለ. መደፈር ሐ. ጠለፋ መ. ንጥቂያ
፬. “በግድ፣ በጉልበት የተቋቋመ ጋብቻ ሊፀና፣ ደስታንም ሊያስገኝ
አይችልም” ያለው ተዋናይ ማን ነው?
ሀ. በዛብህ ለ. አራጋው ሐ. ወልደጨርቆስ
መ. ገላግሌ
፭. ይስሃቅ “ለፅጌረዳ እሾህ የላትም በለኛ!” ሲል ምን ማለቱ ነው?
ሀ. ተግባራችን ከንቱ ልፋት ነው።
ለ. ፅጌረዳ እሾህ አልባ ናት።
ሐ. ተግባራችን ፍሬያማ ነው።
መ. እሾህና ፅጌረዳ ግንኙነት የላቸውም።
ተውኔት
ተዋንያን የሌሎችን ሰዎች ባህርይ ወርሰው ክዋኔን ከቋንቋ ጋር
በማዋሀድ መድረክ ላይ የሚያቀርቡት የስነ ፅሁፍ ዘርፍ ነው፡፡
በተዋንያን ተጠንቶና በብዙ ባለሙያዎች ትብብር ተዘጋጅቶ በመድረክ
ላይ ይታይ ዘንድ የተፃፈ ድርሰትም ነው፡፡
የተውኔት ሙያዊ ቃላት
ተግባር፡-
በሚከተሉት ዓረፍተነገሮች ውስጥ ያሉትን የዘይቤ አይነቶች ፃፉ፡፡
፩. ----------------------------------የሰማይ ስባሪ የሚያክል ዳቦ ሰጠኝ፡፡
፪. ----------------------------------አጫውተኝ እንጅ ተራራው!
፫. ---------------------------------ህይዎት ያለው በድን
፬. --------------------------------ብዕር አለቀሰ፡፡
፭. --------------------------------እጁ በረዶ ሆነ፡፡
፮. --------------------------------ሄለን እብድ ይመስል ጨርቋን ጣለች፡
መስተፃምር
መስተፃምር፡- ቃላትን፣ ሀረጋትንና ዓረፍተነገሮችን የሚያያይዝ
ወይም የሚያጣምር አያያዥ ቃል ነው፡፡
ምሳሌ፡- እና፣ ስለሆነም፣ ወይም፣ እንደ፣ እንዲሁም፣ ስለዚህ፣
እስከ፣ ሆኖም፣ ምክንያቱም፣ ወዲያውኑ፣ በኋላ፣
ቢሆንም ወዘተ. ናቸው፡፡
• እነዚህን አያያዥ ቃላት በዓረፍተነገር ውስጥ እንደሚከተለው
መጠቀም ይቻላል፡፡
ምሳሌ፡- ኬክ እና ፒዛ የምወዳቸው ምግቦች ናቸው፡፡
• አሸብር ሲያዩት ጨካኝ ይመስላል ልቡ ግን ሩህሩህ ነው፡፡
• ቀኑ ፀሀያማ ነው ስለዚህ እረፍት ማድረግ አለብኝ፡፡
• አባትህ ተመልሶ አስከሚመጣ ድረስ እዚህ መጠበቅ አለብህ፡፡
ተግባር፡-
ከዚህ በታች በሰንጠረዥ ከቀረቡት አያያዥ ቃላት መካከል ተገቢ የሆኑትን
በመምረጥ ከታች ያሉትን ዓረፍተነገሮች አሟልታችሁ ፃፉ፡፡
እንደሁ ግን አለበለዚያ
የክለሳ ጥያቄዎች
ተግባር አንድ፡-
የሚከተሉትን አያያዥ ቃላት ተጠቅማችሁ ዓረፍተነገር መስርቱ፡፡
ሀ. እንደ መ. ምክንያቱም
ለ. እስከ ሠ. ወዲያውኑ
ሐ. ሆኖም ረ. በኋላ
ተግባር ሁለት፡-
በሚከተሉት ዓረፍተነገሮች ውስጥ ያሉትን የዘይቤ አይነቶች ፃፉ፡፡
ሀ. ፊቱን ተነቅሎ የተቀመጠ የአረም ቅጠል ይመስላል፡፡
ለ. ኢትዮጵያውያን እናት ሀገራቸውን አረንጓዴ ሻማ ለማልበስ ደፋ
ቀና እያሉ ነው፡፡
ሐ. የጨረቃዋ ብርሃን ጤፍ ያስለቅማል፡፡
159 በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ፻፶፱
አማርኛ ፰ኛ ክፍል
የቃላት ፍች
ቃል ፍች
ሙልሙል ዳቦ፣ ጢቢኛ፣ ለከት
መዘላበድ መቀባጠር፣ መቀላመድ
ሚዜ የቅርብ ጓደኛ፣ በጋብቻ ጊዜ
ምስጢር አዋቂ
ራሮት ሀዘኔታ፣ ሀዘን
ቀቢጸተስፋ ተስፋ መቁረጥ
ቀትር እኩለቀን፣ የቀን ግማሽ፣
ተሲያት
ቃለ ተውኔት በሰዎች መካከል የሚደረግ
የፊት ለፊት ንግግር
ቆሌ አድባር፣ አውልያ፣ ውቃቢ፣
ጠባቂ
ቋንጣ በቀጫጭኑ ተዘልዝሎ የደረቀ ስጋ
ቡሃ ነጭ እከክ፣ ለምጽ፣ መላጣ
ቤተ መዘክር ልዩ ልዩ ጥናታዊና ታሪካዊ
ቅርሶች የሚገኙበት
ብራና ከበግ (ፍየል) ቆዳ የሚሰራ እንደ
ወረቀት የሚያገለግል
ነጋድራስ የነጋዴዎች ግብር የሚሰበስብ
የመንግስት ሹም
አማት የሚስት (የባል) እናት ወይም
አባት
አምባር ከአልማዝ፣ ከወርቅና ከመሳሰሉት
የሚሰራ ክንድ ላይ የሚደረግ
ጌጥ
አውታር የድንኳን መወጠሪያ ገመድ
ወይም የበገና፣ የክራር
160 በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ፻፷
አማርኛ ፰ኛ ክፍል
ጅማት
አዕላፍ ብዙ፣ አያሌ
አጋፋሪ አስተናጋጅ፣ አስተናባሪ
እደጥበብ የእጅ ስራ ውጤት
ዋልጌ በስራው ላይ የማይገኝ፣ ወስላታ
ዘረመል ተወራራሽ ባህሪያትን የሚያስተላልፍ
በማንኛውም ሕይወት ያለው
ነገር ውስጥ የሚገኝ ኬሚካል
የታጨ ቃል ያሰረ፣ ለማግባት የተስማማ
ደንደር ኮሸሽላ፣ ሁለንተናው እሾህ የሆነ
እንጨት
ጆሮ ደግፍ አጣዳፊ ተላላፊ የመንጋጭላ እጢ
(እብጠት)
ገመገም እንደ ሰንሰለት የተያያዘ ተራራ
ገቢር የተውኔት አብይ ክፍል
ገጽ ለገጽ ፊት ለፊት
ጉትቻ ከወርቅ (ብር) የሚሰራ የጆሮ ጌጥ
ጉፍታ በራስ በጀርባ ላይ ጣል የሚደረግ
ነጠላ (ልብስ)
ግብዓተ መሬት ቀብር
ጎንታ ገጸ ባሕሪያት ለራሳቸው
የሚያደርጉት ንግግር
ጥልፊያ በሃይል አስገድዶ መውሰድ፣
መንጠቅ
ጥሩር የወታደር የብረት ልብስ
ጥሪት ቅርስ፣ ገንዘብ፣ ሀብት ንብረት
ፈታሂ ፈራጅ፣ ፍርድ ሰጪ
ፍርደ ገምድል አድሏዊ ፍርድ የሚሰጥ
የኢትዮጵያ ቁጥሮች
፩ 1 ፪ 2 ፫ 3 ፬ 4 ፭ 5 ፮ 6 ፯ 7 ፰ 8 ፱ 9 ፲ 10
፲፩ ፲፪ ፲፫ ፲፬ ፲፭ ፲፮ ፲፯ ፲፰ ፲፱ 20
፳፩ ፳፪ ፳፫ ፳፬ ፳፭ ፳፮ ፳፯ ፳፰ ፳፱ 30
፴፩ ፴፪ ፴፫ ፴፬ ፴፭ ፴፮ ፴፯ ፴፰ ፴፱ 40
፵፩ ፵፪ ፵፫ ፵፬ ፵፭ ፵፮ ፵፯ ፵፰ ፵፱ ፶ 50
፶፩ ፶፪ ፶፫ ፶፬ ፶፭ ፶፮ ፶፯ ፶፰ ፶፱ 60
፷፩ ፷፪ ፷፫ ፷፬ ፷፭ ፷፮ ፷፯ ፷፰ ፷፱ 70
፸፩ ፸፪ ፸፫ ፸፬ ፸፭ ፸፮ ፸፯ ፸፰ ፸፱ 80
፹፩ ፹፪ ፹፫ ፹፬ ፹፭ ፹፮ ፹፯ ፹፰ ፹፱ ፺ 90
፺፩ ፺፪ ፺፫ ፺፬ ፺፭ ፺፮ ፺፯ ፺፰ ፺፱ ፻ 100
፪፻ 200 ፫፻ 300 ፬፻ 400 ፭፻ 500 ፮፻ 600
፯፻ 700 ፰፻ 800 ፱፻ 900 ፲፻ 1000 ፳፻ 2000
አማርኛ
እንደ መጀመሪያ ቋንቋ
የተማሪ መጽሐፍ
፰ኛ ክፍል